top of page

ህዳር 21፣2017 - በስልጣን ሽኩቻ፣ ለአንድ ከተማ ሁለት ከንቲባ እስከመሾም የተደረሰበት የትግራይ ክልል ጉዳይ

ለሁለት ዓመታት በጦርነት የደቀቀው የትግራይ ክልል ከሰላም ስምምነቱ በኋላ በመልሶ ግንባታ ያንሰራራል የሚል ግምት ነበር፡፡


ይሁንና በህወሃት ባለስልጣናት መካከል የተፈጠረው መከፋፈል የማንሰራራት ተስፋው ተስፋ ብቻ ሆኖ እንዲቀር አድርጎታል እየተባለ ነው፡፡


ከስልጣን ሽኩቻ ባለፈ የትግራይ የፀጥታ ሀይል እርምጃ እንዲወስድ አንዱ በሌላው የህወሃት ቡድን ላይ የማነሳሳት ተግባር እየፈፀሙ በመሆኑ ነገሩ ወደ ግጭት እንዳያመራም ስጋት ፈጥሯል፡፡


በክልሉ የሚንቀሳቀሱ የፖለቲካ ፓርቲዎች ስለ ስጋትና መፍትሄው ምን ይላሉ?


ያሬድ እንዳሻው


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…


📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page