top of page

ህዳር 20፣2017 - በአዲስ አበባ የባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፍ በእጥፍ ጨመረ

  • sheger1021fm
  • Nov 29, 2024
  • 1 min read

በአዲስ አበባ በቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ታሪፍ በእጥፍ(100% ) ጭማሪ መደረጉን የአዲስ አበባ ትራንስፖርት ቢሮ ተናግሯል፡፡


በዚህም አሁን 10 ብር እየተከፈለበት የነበው ታሪፍ 20 ብር ሆኗል፡፡


የተደረገው የታሪፍ ጭማሪ ከታህሳስ 01፣2017 ዓ.ም ጀምሮ ተግባራዊ የሚደረግ ነው ተብሏል፡፡


የአዲስ አበባ ቀላል ባቡር ትራንስፖርት አገልግሎት ድርጅት በሁለት አቅጣጫ (ከሰሜን ወደ ደቡብ/ከጊዮርጊስ - ቃሊቲ/ እና ከምስራቅ ወደ ምዕራብ/ከአያት - ጦር ሀይሎች/ የትራንስፖርት አገልግሎት እየሰጠ እንደሆ አስረድቷል፡፡


በየቀኑ በአስር ሺዎች የሚቆጠር ህዝብ እያጓጓዘ ይገኛል ሲል ቢሮው ተናግሯል፡፡

Recent Posts

See All
የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡

ጥር 12/2018 የኢትዮጵያ ሂሳብ አዋቂዎች እና ኦዲተሮች ማህበር "ስራቸውን በአግባቡ አልሰሩም፣ ህግን አላከበሩም ፣ ኦዲት ሪፖርት ለዓመታት አላቀረቡም ፣ጠቅላላ ጉባዔም ወቅቱን ጠብቀው ማካሄድ አልቻሉም"በሚል ከፍተኛ ቅሬታ የቀረበባቸውን የቦርድ አባላት በአዲስ ተካ፡፡ የቀድሞ ቦርድ አባላት ስራቸወን በአግባቡ ባለመ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page