Nov 29, 20231 min readህዳር 19፣2016 - በመጪው ዓመት ሁሉም አዲስ አበባ ነዋሪዎች ዲጂታል መታወቂያ እንዲኖራቸው እየተሰራ ነው ተብሏልባለፉት ጥቂት ዓመታት 1.5 ሚሊዮን የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የዲጂታል መታወቂያ አግኝተዋል ተባለ፡፡በመጪው ዓመት ሁሉም አዲስ አበባ ነዋሪዎች ዲጂታል መታወቂያ እንዲኖራቸው እየተሰራ ነውም ተብሏል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ባለፉት ጥቂት ዓመታት 1.5 ሚሊዮን የአዲስ አበባ ነዋሪዎች የዲጂታል መታወቂያ አግኝተዋል ተባለ፡፡በመጪው ዓመት ሁሉም አዲስ አበባ ነዋሪዎች ዲጂታል መታወቂያ እንዲኖራቸው እየተሰራ ነውም ተብሏል፡፡ፋሲካ ሙሉወርቅየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments