top of page

ህዳር 17፣2017 - የጤና ተቋማት የመድሃኒትና የህክምና መሳሪያ እጥረት ችግር ለመፍታት ምን እየተሰራ ነው?

የጤና ተቋማት በመድሃኒትና በህክምና መሳሪያ እጥረት የሚቸገሩት መድሃኒት ማንኛውም ቁስ በሚዛበት የግዥ መመሪያ ስለሚገዛ እና በውጭ ምንዛሪ እጥረት ነበር ተብሏል፡፡


በተለይም የውጭ ምንዛሬ እጥረት የሃገር ውስጥ መድሃኒት አምራቾችን አላንቀሳቅስ ብሏቸው ከነበራቸው 28 በመቶ የአቅርቦት ድርሻ ወደ 3 በመቶ እንዲወርዱ አስገድዶ ቆይቷል ተብሏል፡፡


ይህን ችግር ለመፍታት ምን እየተሰራ ነው?


ሙሉ ዘገባውን ያድምጡ…



ምህረት ስዩም

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page