ህዳር 17፣2016 - ኢትዮጵያ ስትገበያይ ከቀረጥ ነፃ አላደርጋቸውም ባለቻቸው 192 ምርቶች ላይ ድርድር እንደምታደርግ ይጠበቃል
- sheger1021fm
- Nov 27, 2023
- 1 min read
የአፍሪካ ሀገራትን የንግድ ትስስር ያጠናክራል የተባለው ነፃ የአፍሪካ የንግድ ቀጠና የስምምነቱ ፈራሚ ሀገራት እስከ 10 ዓመት ድረስ 90 በመቶ ገቢያቸውን ከታሪፉ ነፃ እንዲያደርጉ ያስገድዳል፡፡
3 በመቶ ምርቶቻቸውን ደግሞ ከታሪፍ ነፃ ያለማድረግ መብት ሰጥቷል፡፡
ኢትዮጵያም ስትገበያይ ከቀረጥ ነፃ አላደርጋቸውም ባለቻቸው 192 ምርቶች ላይ ቀጣይነት ያለው ድርድር እንደምታደርግ ይጠበቃል ተብሏል፡፡
ንጋቱ ረጋሣ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments