top of page

ህዳር 17፣2016 - ኢትዮጵያ ስትገበያይ ከቀረጥ ነፃ አላደርጋቸውም ባለቻቸው 192 ምርቶች ላይ ድርድር እንደምታደርግ ይጠበቃል

የአፍሪካ ሀገራትን የንግድ ትስስር ያጠናክራል የተባለው ነፃ የአፍሪካ የንግድ ቀጠና የስምምነቱ ፈራሚ ሀገራት እስከ 10 ዓመት ድረስ 90 በመቶ ገቢያቸውን ከታሪፉ ነፃ እንዲያደርጉ ያስገድዳል፡፡


3 በመቶ ምርቶቻቸውን ደግሞ ከታሪፍ ነፃ ያለማድረግ መብት ሰጥቷል፡፡


ኢትዮጵያም ስትገበያይ ከቀረጥ ነፃ አላደርጋቸውም ባለቻቸው 192 ምርቶች ላይ ቀጣይነት ያለው ድርድር እንደምታደርግ ይጠበቃል ተብሏል፡፡


ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page