top of page

ህዳር 17፣2016 - በሰሜን ወሎ ዞን ከ17,000 በላይ ሰዎች በወባ ወረርሽኝ ተጠቅተዋል ተባለ

  • sheger1021fm
  • Nov 27, 2023
  • 1 min read

በሰሜን ወሎ ዞን ከ17,000 በላይ ሰዎች በወባ ወረርሽኝ ተጠቅተዋል ተባለ፡፡

የመድሃኒት እጥረት መኖሩንም ሰምተናል፡፡

ፋሲካ ሙሉወርቅ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz


Comentarios


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page