ህዳር 14፣2016 - የግብርና ምርቶች ዋጋ በደላላ ሳይሆን በገበያ ዋጋ እንዲሸጥ ያግዛል የተባለ ስምምነት ተፈረመ
- sheger1021fm
- Nov 24, 2023
- 1 min read
የግብርና እና የእንስሳት ምርቶች ዋጋ በደላላ ሳይሆን በገበያ ዋጋ እንዲሸጥ ያግዛል፣ ገበሬውንም ወይንም አርብቶ አደሩንም ይጠቅማል የተባለ ስምምነት ተፈረመ፡፡
ስምምነቱ ለገበሬው የዲጂታል የክፍያ ስርዓትን ማበጀትንም ይጨምራል ተብሏል፡
ንጋቱ ሙሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments