ህዳር 14፣2016 - የኢትዮጵያ ባንኮች በብዙ ወደ ኋላ የቀሩ ናቸው ተባለsheger1021fmNov 24, 20231 min readበኢትዮጵያ ያሉ ባንኮች ከጎረቤት ሀገራት ጋር ሲወዳደሩ አሁንም በብዙ መስፈርት ወደ ኋላ የቀሩ ናቸው ተባለ፡፡ይህን ያሉት የብሔራዊ ባንክ ገዢው ናቸው፡፡ተህቦ ንጉሴየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በትግራይ ክልል ከጦርነቱ በፊት በባንክ ብድር ተገንብተው በጦርነቱ የወደሙ ፕሮጀክቶች እዳ ሙሉ በሙሉ እንዲሰረዝ የክልሉ ንግድ እና ዘርፍ ማህበራት ምክርቤት ብሔራዊ ባንክን በደብዳቤ ጠየቀ፡፡
Comments