top of page

ህዳር 13፣2016 - ጭማሪ የሚያደርጉ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ላይ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ሲል የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ ተናገረ

በአዲስ አበባ የትራንስፖርት ታሪፍ ማስተካከያ መደረጉ ይታወቃል፡፡


ይህንን ተከትሎ በህጉ ከተቀመጠው ውጪ ጭማሪ የሚያደርጉና ተጠቃሚውን የሚያንገላቱ የትራንስፖርት አገልግሎት ሰጪዎች ላይ እርምጃ እየወሰድኩ ነው ሲል የከተማዋ ትራንስፖርት ቢሮ ተናገረ፡፡


ምህረት ስዩም

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Commentaires


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page