ህዳር 13፣2016 - ሀብት ማባከናቸው የተደረሰባቸው ዩኒቨርሲቲዎች ላይ የወንጀል ምርመራ ማድረግ ሊጀመር ነው
- sheger1021fm
- Nov 23, 2023
- 1 min read
በድምሩ በቢሊዮን የሚቆጠር የመንግስትና የህዝብ ሀብት ማባከናቸው በሒሳብ ምርመራ የተደረሰባቸው ዩኒቨርስቲዎች ላይ የወንጀል ምርመራ ማድግ ሊጀመር ነው፡፡
107 ቢሊዮን ብር የሚያወጣ የእርዳታ ስንዴ ለዱቄት ፋብሪካ ሸጠዋል በተባሉ የመንግስት የስራ ሃላፊዎች ላይ የሚደረገው ምርምርም ቀጥሏል ተብሏል፡፡
ትዕግስት ዘሪሁን
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments