top of page

ህዳር 12፣2016 - ‘’የኢንዱስትሪ ምክር ቤት’’ ለማቋቋም የተዘጋጀው ህግ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መላኩ ተነገረ

በኢትዮጵያ ‘’የኢንዱስትሪ ምክር ቤት’’ ለማቋቋም የተዘጋጀው ህግ የመጨረሻ ቅርጽ እንዲይዝ ተደርጎ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መላኩ ተነገረ።


ምክር ቤቱ በተለይም የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ ጠንካራ እና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ያግዛል ተብሏል።


ንጋቱ ረጋሣ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page