ህዳር 12፣2016 - ‘’የኢንዱስትሪ ምክር ቤት’’ ለማቋቋም የተዘጋጀው ህግ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መላኩ ተነገረNov 22, 20231 min readበኢትዮጵያ ‘’የኢንዱስትሪ ምክር ቤት’’ ለማቋቋም የተዘጋጀው ህግ የመጨረሻ ቅርጽ እንዲይዝ ተደርጎ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መላኩ ተነገረ።ምክር ቤቱ በተለይም የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ ጠንካራ እና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ያግዛል ተብሏል።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በኢትዮጵያ ‘’የኢንዱስትሪ ምክር ቤት’’ ለማቋቋም የተዘጋጀው ህግ የመጨረሻ ቅርጽ እንዲይዝ ተደርጎ ወደ ጠቅላይ ሚኒስትር ጽህፈት ቤት መላኩ ተነገረ።ምክር ቤቱ በተለይም የኢትዮጵያ አምራች ኢንዱስትሪ ጠንካራ እና አለም አቀፍ ተወዳዳሪ እንዲሆኑ ያግዛል ተብሏል።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments