Nov 22, 20231 min readህዳር 12፣2016 - ኢትዮጵያ 500,000 ቶን ማር የማምረት አቅም ቢኖራትም የሚመረተው ግን ከግማሽም ዝቅ ያለ ነው ተብሏልኢትዮጵያ በግምት 500,000 ቶን ማር የማምረት አቅም ቢኖራትም የሚመረተው ግን ከግማሽም ዝቅ ያለ ነው ተብሏል፡፡ለዚህም በርካታ ችግሮች እንዳሉ የግብርና ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ኢትዮጵያ በግምት 500,000 ቶን ማር የማምረት አቅም ቢኖራትም የሚመረተው ግን ከግማሽም ዝቅ ያለ ነው ተብሏል፡፡ለዚህም በርካታ ችግሮች እንዳሉ የግብርና ሚኒስቴር ተናግሯል፡፡ማርታ በቀለየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments