ህዳር 12፣2016 - ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ ማስፋፊያ ብሎ ለተረከበው ቦታ ያለ አግባብ ክፍያ ፈፅሟል ተባለ
- sheger1021fm
- Nov 22, 2023
- 1 min read
Updated: Nov 23, 2023
ሚዛን ቴፒ ዩኒቨርሲቲ፤ ለዩኒቨርሲቲ ማስፋፊያ ብሎ ለተረከበው ቦታ ያለ አግባብ ክፍያ ፈፅሟል፣ ቦታውንም አልተከረበም ተባለ፡፡
የህዝብ እንደራሴዎች ም/ቤት የዩኒቨርሲቲውን የ2014 በጀት ዓመት የኦዲት ግኝት ላይ መክሯል፡፡
በረከት አካሉ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments