top of page

ህዳር 11፣2017 - አህመድ አብተው(ዶ/ር) የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ

  • sheger1021fm
  • Nov 20, 2024
  • 1 min read

አህመድ አብተው(ዶ/ር) የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር ሆነው ተሾሙ፡፡


አህመድ አብተው(ዶ/ር) የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ዋና ዳይሬክተር በመሆን መሾማቸውን ከትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን ሰምተናል።


ዶክተር አህመድ የባለስልጣኑ ዋና ዳይሬክተር ሆነው የተሾሙት ከትናንት ህዳር 10 ቀን 2017 ዓ.ም ጀምሮ ነው ተብሏል፡፡

ይህንን ለሸገር ራዲዮ የነገሩት በትምህርትና ስልጠና ባለስልጣን የህዝብ ግኑኝነት እና ኮሙኒኬሽን ዋና ስራ አስፈጻሚ ማርታ አድማሱ ናቸው።


ቀድሞ የትምህርትና ስልጠና ባለስልጣንን በዋና ዳይሬክተርነት ሲመሩ የነበሩት አምባሳደር ሽፈራው ሽጉጤ የኢትዮጵያ ህብረት ስራ ኮሚሽን ኮሚሽነር ሆነው ተሹመዋል፡፡


ማንያዘዋል ጌታሁን


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…



📌 YouTube: https://t.ly/9uH-g


📌 WhatsApp: https://tinyurl.com/ycxjmm3s


 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page