top of page

ህዳር 11፣2016 - የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያዩ ምክንያቶች በብርቱ መቸገራቸው ተነገረ

  • Nov 21, 2023
  • 1 min read

የግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት በተለያዩ ምክንያቶች በብርቱ መቸገራቸው ተነገረ፡፡


የዩኒቨርሲቲ መግቢያ ነጥብ የሚያስመዘገቡ የ12ኛ ክፍል ተማሪዎች ቁጥር አነስተኛ መሆን ለመቸገራቸው ዋነኛው ምክንያት እንደሆነ ተጠቅሷል፡፡


በግል ከፍተኛ የትምህርት ተቋማት የሚመዘገቡ ተማሪዎች ቁጥር እየቀነሰ በመምጣቱም ተቋማቱ ፈቃዳቸውን መልሰው የመመለስ አደጋ አንዣቦባቸዋል ተብሏል፡፡



ማንያዘዋል ጌታሁን ያዘጋጀውን በኤደንገነት መኳንንት


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page