top of page

ህዳር 10፣2017 - ምስራቅ ወለጋ ለምን ሰላም ራቀው፣ የተፈጠረው የፀጥታ ችግርስ ስለምን ዓመታትን ተሻገረ? ወቅታዊ የሰላም ሁኔታውስ ምን መሳይ ነው?

  • sheger1021fm
  • Nov 19, 2024
  • 1 min read

በየጊዜው ሰዎች ተፈናቀሉ፣ ተገደሉ፣ ቤት ንብረታቸው ወደመባቸው ከሚባልባቸው አካባቢዎች አንዱ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ወለጋ ዞን፡፡


በዞኑ በተለያዩ ወረዳዎች የትምህርት፣ የጤና፣ ከቦታ ወደ ቦታ የመንቀሳቀስ ነጻነትን ጨምሮ ብዙ ማህበራዊ መስተጓጉሎች አጋጥመው ቆይተዋል፡፡


ለመሆኑ ዞኑ ለምን ሰላም ራቀው፣ የተፈጠረው የፀጥታ ችግርስ ስለምን ዓመታትን ተሻገረ?

የአካባቢው ነዋሪዎች ዘወትር በስቃይና በስጋት እንዲኖሩ ያደረገው ችግር ለመፍታት የአካባቢው አባገዳዎች ምን ጥረት አድርገዋል?


መንግስትስ በአካባቢው ሰላም ለማስፈን ያልቻለው ለምድነው?


በጉዳዩ ላይ የአካባቢው አባገዳ እና የመንግስት የስራ ሀላፊን አነጋግረናል፡፡


ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ ይህንን ይጫኑ…



ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው



Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page