በየጊዜው ሰዎች ተፈናቀሉ፣ ተገደሉ፣ ቤት ንብረታቸው ወደመባቸው ከሚባልባቸው አካባቢዎች አንዱ ነው፡፡ በኦሮሚያ ክልል የምስራቅ ወለጋ ዞን፡፡
በዞኑ በተለያዩ ወረዳዎች የትምህርት፣ የጤና፣ ከቦታ ወደ ቦታ የመንቀሳቀስ ነጻነትን ጨምሮ ብዙ ማህበራዊ መስተጓጉሎች አጋጥመው ቆይተዋል፡፡
ለመሆኑ ዞኑ ለምን ሰላም ራቀው፣ የተፈጠረው የፀጥታ ችግርስ ስለምን ዓመታትን ተሻገረ?
የአካባቢው ነዋሪዎች ዘወትር በስቃይና በስጋት እንዲኖሩ ያደረገው ችግር ለመፍታት የአካባቢው አባገዳዎች ምን ጥረት አድርገዋል?
መንግስትስ በአካባቢው ሰላም ለማስፈን ያልቻለው ለምድነው?
በጉዳዩ ላይ የአካባቢው አባገዳ እና የመንግስት የስራ ሀላፊን አነጋግረናል፡፡
ሙሉ ዘገባውን በድምፅ ለማድመጥ ይህንን ይጫኑ…
ማንያዘዋል ጌታሁን ያሰናዳውን በፍቅሩ አምባቸው
Komentar