ህዳር 10፣2016 - በአዲስ አበባ ባሉ ጤና ተቋማት በዓመት ከ10,600 በላይ የጽንስ መቋረጥ መከናወኑ ተሰማNov 20, 20231 min readበአዲስ አበባ ባሉ ጤና ተቋማት ባለፈው ዓመት ከ10,600 በላይ የጽንስ መቋረጥ መከናወኑ ተሰማ።አብዛኛውን ፅንስ ያስቋረጡት ደግሞ ከ 25 እከስ 29 የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉት ናቸው ተብሏል።የአፍላ ወጣቶች ያልታቀደ እርግዝና ምጣኔ እየቀነሰ መጥቶ 13 በመቶ ላይ ድረሷል።ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
በአዲስ አበባ ባሉ ጤና ተቋማት ባለፈው ዓመት ከ10,600 በላይ የጽንስ መቋረጥ መከናወኑ ተሰማ።አብዛኛውን ፅንስ ያስቋረጡት ደግሞ ከ 25 እከስ 29 የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉት ናቸው ተብሏል።የአፍላ ወጣቶች ያልታቀደ እርግዝና ምጣኔ እየቀነሰ መጥቶ 13 በመቶ ላይ ድረሷል።ፍቅሩ አምባቸውየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Comments