top of page

ህዳር 10፣2016 - በአዲስ አበባ ባሉ ጤና ተቋማት በዓመት ከ10,600 በላይ የጽንስ መቋረጥ መከናወኑ ተሰማ

  • Nov 20, 2023
  • 1 min read

በአዲስ አበባ ባሉ ጤና ተቋማት ባለፈው ዓመት ከ10,600 በላይ የጽንስ መቋረጥ መከናወኑ ተሰማ።


አብዛኛውን ፅንስ ያስቋረጡት ደግሞ ከ 25 እከስ 29 የእድሜ ክልል ውስጥ ያሉት ናቸው ተብሏል።


የአፍላ ወጣቶች ያልታቀደ እርግዝና ምጣኔ እየቀነሰ መጥቶ 13 በመቶ ላይ ድረሷል።


ፍቅሩ አምባቸው

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Recent Posts

See All
በ'ፊንቴክ' የማጭበርበር ወንጀል የተጠረጠሩ አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ላይ ፖሊስ የጠየቀው የተጨማሪ የ14 ቀን የምርመራ ጊዜ ላይ ለመወሰን ፍርድ ቤት ለነገ ቀጥሯል።

ከ"ፊንቴክ" (Fintech) ኢንቨስትመንት ጋር በተያያዘ በከፍተኛ የማጭበርበር ወንጀል ተጠርጥረው በቁጥጥር ስር የዋሉት አርቲስቶች እና ቲክቶከሮች ዛሬ መጋቢት 30 ቀን 2018 ዓ.ም በፌደራል መጀመሪያ ደረጃ ፍርድ ቤት ቀርበዋል። መርማሪ ፖሊስ በቀሪ የምርመራ ስራዎች ምክንያት ተጨማሪ 14 ቀናት እንዲፈቀድለት ጠይቋ

 
 
 

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2026 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page