top of page

ህዝብም መንግስትም ያልተጠቀመበት ፍራንኮ ቫሉታ

  • sheger1021fm
  • Dec 9, 2023
  • 1 min read

የብዙዎቹን ኪስ እየፈተነ ያለውን የዋጋ ግሽበት ለማቃለል በሚል እንደ ዘይት፣ የህፃናት ወተትና ሌላም ምርት በፍራንኮ ቫሉታ እንዲገባ ከተፈቀደ ሰነባበተ፡፡


ይሁንና ጅቡቲ ላይ 342 ብር የሚሸጠው 5 ሊትር የሱፍ ዘይት አሁንም ኢትዮጵያ ውስጥ እስከ 1000 ብር እየተጠየቀበት ነው፡፡ በሌላውም ምርት የዋጋ መሻሻል አልታየበትም፡፡


በሌላ በኩል ደግሞ መንግስት ፍራንኮ ቫሉታን በመፍቀዴ ማግኘት የነበረብኝን በቢሊዮን የሚቆጠር ብር አጥቻለሁ እያለ ነው፡፡

የፍራንኮ ቫሉታ ህዝብም መንግስትም ያልተጠቀመበት ለምንድነው?


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comments


Sheger App Logo
iOS Store
Google Play

    ሸገር
102.1

ሸገር ኤፍ ኤም 102.1 አዲስ የሬዲዮ አቀራረብ መላና አዲስ ቃና ይዞ የቀረበ በሀገሪቱ የሚዲያ ገበያ ላይ መሪ ሚና የሚጫወት ጣቢያ ነው፡፡

ሁሌም ከሸገር ጋር ሁኑ
ሸገር የእናንተ ነው
ኢትዮጵያ ለዘለዓለም ትኑር! 

Sheger Radio | Sheger 102.1FM  © 2025 Adey Tensae Media & Entertainment PLC.  

bottom of page