top of page

ህሳስ 4፣2016 - ከሰሞኑ በአንድነት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ትምህርት መስተጓጎሉ ይታወሳል

ከሰሞኑ በአንድነት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ከተማሪዎች መፃህፍት አለመሟላት እና የመምህራን ደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ትምህርት መስተጓጎሉ ይታወሳል፡፡


ትምህርት ቤቱ በበኩሉ የመማሪያ መፅሐፍት ችግሩን ለመፍታት በብርቱ ጥሪያለሁ፤ ለሌላ የሚነሱብኝ ቅሬታዎች ግን ከእውነት የራቁ ናቸው ብሏል፡፡


ተህቦ ንጉሴ

የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

Comentarios


bottom of page