ህሳስ 4፣2016 - ከሰሞኑ በአንድነት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ትምህርት መስተጓጎሉ ይታወሳል
- sheger1021fm
- Dec 14, 2023
- 1 min read
ከሰሞኑ በአንድነት ኢንተርናሽናል ትምህርት ቤት ከተማሪዎች መፃህፍት አለመሟላት እና የመምህራን ደመወዝ ጭማሪ ጋር በተያያዘ ትምህርት መስተጓጎሉ ይታወሳል፡፡
ትምህርት ቤቱ በበኩሉ የመማሪያ መፅሐፍት ችግሩን ለመፍታት በብርቱ ጥሪያለሁ፤ ለሌላ የሚነሱብኝ ቅሬታዎች ግን ከእውነት የራቁ ናቸው ብሏል፡፡
ተህቦ ንጉሴ
የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
Bình luận