top of page

ሁሉንም የመንግስት ግዥዎች ወረቀት አልባ በሆነ ሥርዓት መፈፀም ከተቻለ በትንሹ እስከ 40 ቢሊየን ብር በዓመት ይቆጠባለ ተባለ


ሰኔ 14፣2015


ሁሉንም የመንግስት ግዥዎች ወረቀት አልባ በሆነ ሥርዓት መፈፀም ከተቻለ በትንሹ እስከ 40 ቢሊየን ብር በዓመት ይቆጠባለ ተባለ።


በወረቀት አልባ የመንግስት የግዥ ሥርዓት ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ትላንት በሃይሌ ግራንድ አዲስ ሆቴል ውይይት ተካሂዷል።


ንጋቱ ረጋሣ


የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz

bottom of page