Jun 291 min readሁሉንም የመንግስት ግዥዎች ወረቀት አልባ በሆነ ሥርዓት መፈፀም ከተቻለ በትንሹ እስከ 40 ቢሊየን ብር በዓመት ይቆጠባለ ተባለሰኔ 14፣2015ሁሉንም የመንግስት ግዥዎች ወረቀት አልባ በሆነ ሥርዓት መፈፀም ከተቻለ በትንሹ እስከ 40 ቢሊየን ብር በዓመት ይቆጠባለ ተባለ።በወረቀት አልባ የመንግስት የግዥ ሥርዓት ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ትላንት በሃይሌ ግራንድ አዲስ ሆቴል ውይይት ተካሂዷል።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz
ሰኔ 14፣2015ሁሉንም የመንግስት ግዥዎች ወረቀት አልባ በሆነ ሥርዓት መፈፀም ከተቻለ በትንሹ እስከ 40 ቢሊየን ብር በዓመት ይቆጠባለ ተባለ።በወረቀት አልባ የመንግስት የግዥ ሥርዓት ዙሪያ ከንግዱ ማህበረሰብ አባላት ጋር ትላንት በሃይሌ ግራንድ አዲስ ሆቴል ውይይት ተካሂዷል።ንጋቱ ረጋሣየሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ… https://bit.ly/33KMCqz