ህዳር 10፣2016 - አርብቶ አደሮቹ ካለፈው ድርቅ መልሶ መቋቋም እንደቸገራው ተናግረዋል
top of page


ለአምሰት እና ስድስት የዝናብ ወቅቶች ዝናብ ጠብ ባለማለቱ በድርቅ ሲጎዱ የነበሩት የቦረና አርብቶ አደሮች በአሁኑ ጊዜ የየወቅቱን ዝናብ እያገኙ መሆኑ ተሰምቷል። አርብቶ አደሮቹ ባለፈው ድርቅ እንስሶቻቸው ስላለቁባቸው...

- Nov 11
- 1 min
በድርቅ ምክንያት ልጆቻቸውን ለእረኝነት እንዲሰጡ እየተጠየቁም ነው
ባለፈው ዓመት በተለያዩ የኢትዮጵያ አካባቢዎች ድርቅ መሰከቱን እና በሚሊዮኖች የሚቆጠሩ ከብቶች ማለቃቸው ይታወሳል፡፡ በያዝነው ዓመትም እና በአማራ ክልል ጃን አሞራ ወረዳ በዋግህምራ ብሔረሰብ አካባቢዎች ተመሳሳይ ችግር...


- Nov 6
- 1 min
ጥቅምት 26፣2016 - በድርቁም፣ በፀጥታውም ሰዎች ችግር ላይ ቢወድቁም ረሃብ ስለመከሰቱ መንግስት ማረጋገጫ ያስፈልጋል ብሏል
በአማራ ክልል ጃናሞራ፣ ጠለምት፣ ዋግህምራ የከፋ ድርቅ ተከስቷል፡፡ በትግራይ የአለም አቀፍ የሰብአዊ ድጋፍ በመቋረጡ የሰብአዊ ቀውስ አለ፡፡ በኦሮሚያ ክልል በወለጋ አንዳንድ አካባቢዎች የምግብ ያለህ እየተባለ ነው።...


- Nov 3
- 1 min
ጥቅምት 23፣2016 -ዶክተር ለገሰ ቱሉ ረሃብ እነደተከሰተ የሚነገረው ወሬ ሀሰት ነው ቢሉም የተለያዩ ሹሞች ሰዎች በረሃብ እየሞቱ መሆኑን እየተናገሩ ነው
የመንግስት የኮሚዩኒኬሽን አገልግሎት ሚንስትር ዶክተር ለገሰ ቱሉ በኢትዮጵያ ረሃብ የተከሰተባቸው ቦታዎች እንዳሉ ተደርጎ የሚነገረው ወሬ ሀሰት ነው ሲሉ አስተባብለዋል፡፡ ድርቅ እንጂ ረሃብ የለምም ይላሉ፡፡ ይሁንና...


- Oct 31
- 1 min
ጥቅምት 20፣2016 - በዋግህምራ ዞን ድርቅ እያደረሰ ያለው ቀውስ ተባብሶ ቀጥሏል ተባለ
በዋግህምራ ዞን የተከሰተው ድርቅ እያደረሰ ያለው ቀውስ ተባብሶ ቀጥሏል ተባለ፡፡ ድርቁ ያስከተለው ረሃብ የሰው ህይወት እየነጠቀ ፣ እንስሳትንም እየገደለ መሆኑንን ሰምተናል፡፡ ፋሲካ ሙሉወርቅ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ...


- Oct 18
- 1 min
ጥቅምት 7፣2016 - በአፋር ክልል ከ600,000 ያላነሱ ነዋሪዎች የምግብ ድጋፍ ይፈልጋሉ ተብሏል
በኢትዮጵያ በድርቅ እየተጎዱ ካሉ አካባቢዎች አፋር ክልል አንዱ ነው፡፡ ለ2 ዓመት የቆየው የሰሜኑ ጦርነት ካደረሰው ጉዳት በላይ ድርቁም ችግሩን ስላባባሰው ከ600,000 ያላነሱ የክልሉ ነዋሪዎች የምግብ ድጋፍ ይፈልጋሉ...


- Oct 10
- 1 min
መስከረም 29፣2016 - መሰረተ ልማቶች በጦርነት እና በተለያየ ችግር የወደሙ መኖራቸው እና ድርቅ በተከሰተባቸው አካባቢዎች ብዙዎች እየተጎዱ ነው
ከአጠቃላዩ የኢትዮጵያ ህዝብ ግማሽ ያህሉ ንጹህ የመጠጥ ውሃ ተጠቃሚ እንዳልሆነ ይነገራል፡፡ በሌላ በኩል ለንጹህ የመጠጥ ውሃ ከተገነቡ መሰረተ ልማቶች በጦርነት እና በተለያየ ችግር የወደሙ መኖራቸው እንዲሁም ድርቅ...


- Oct 4
- 1 min
መስከረም 23፣2016 - በአማራ ክልል ሰብል በመውደሙ የተከሰተው ድርቅ እንዳይስፋፋ ምክንያት እንዳይሆን ስጋት ፈጥሯል
በአማራ ክልል 57 ሺህ ሄክታር የሚሆን ሰብል በተለያየ ምክንያት በመውደሙ በተለያዩ የክልሉ ዞኖች የተከሰተው ድርቅ እንዳይስፋፋ ምክንያት እንዳይሆን ስጋት ፈጥሯል፡፡ ማርታ በቀለ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና...


- Oct 3
- 1 min
መስከረም 22፣2016-ሰሜን ጎንደር ዞን ተከሰተው ድርቅ እና እየደረሰ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ከዞኑም ከክልሉም አቅም በላይ ነው
በሰሜን ጎንደር ዞን ተከሰተው ድርቅ እና እየደረሰ ያለውን ጉዳት ለመቀነስ ከዞኑም ከክልሉም አቅም በላይ ነው ሲል ዞኑ ተናገረ፡፡ በደረቁ እስካሁን የ32 ሰዎች ሕይወት ማለፉን ሸገር ሰምቷል፡፡ በረከት አካሉ


- Sep 7
- 1 min
ጳጉሜ 1፣2015 - ድርቅ ተከስቶባቸው የነበሩ የደቡብ ኦሞ ዞን ወረዳዎች በክረምቱም ዝናብ ባለመጣሉ ችግሩ እንዳይባባስ ስጋት ፈጥሯል
በደቡብ ኦሞ ዞን ስድስት ወረዳዎች ድርቅ ተከስቶባቸው የቆዩ ሲሆን በክረምቱም ወቅት በአካባቢዎቹ ዝናብ ባለመጣሉ ችግሩ እንዳይባባስ ስጋት ፈጥሯል፡፡ በረከት አካሉ የሸገርን ወሬዎች፣ መረጃ እና ፕሮግራሞች ይከታተሉ…...


- Jul 25
- 1 min
ሐምሌ 18፣2015 - ቦረና ዞን አሁን ላይ ከ95 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ታርሷል ተባለ
ሠፋ ያለ ድርቅ ተከስቶበት በነበረው የኦሮሚያ ክልል ቦረና ዞን አሁን ላይ ከ95 ሺህ ሄክታር በላይ መሬት ታርሷል ተባለ። ለከብቶች የሚሆን መኖም በስፋት እየተመረተ እንደሚገኝ የተነገረ ሲሆን በአባወራ ደረጃ መጠባበቂያ...
ፕሮግራሞች
bottom of page