እስከ 7ኛ ክፍል የተማረውና ከአባቱና ከወንድሙ ጋር የሚኖረው ሃብታሙ አሸከራካሪዎች በሚሰጡት አንድም ሁለት ብር ነው ኑሮውን የሚገፋው፡፡የወንድሙ ኃይሉን የልዩ ወሬ ዘገባ ተከታተሉ…
ከአስመራ ወደ ኢትዮጵያ የሚገቡት ስደተኞች በትግራይ ክልል በሚገኙ የስደተኛ መጠለያ ጣቢያዎች ገብተው መሰረታዊ ድጋፍ ቢደረግላቸውም አብዛኛዎቹ ግን በጥቂት ጊዜ ውስጥ የመጠለያ ጣቢያዎቹን ጥለው ይወጣሉም ተብሏል፡፡ለምሳሌም ያህል ከዛሬ ሁለት አመት በፊት ኢትዮጵያ ከገቡ ኤርትራዊያን 80 በመቶዎቹ በ12 ወራት ውስጥ የመጠለያ ጣቢያ ኑሮ በቃን ብለው ጥለው መውጣታቸውን የድርጅቱ ሪፖርት አሳይቷል፡፡
ስደተኞቹ ከመጠለያ ጣቢያዎቹ የሚመጡት የተሻለ ትምህርት በማለም በውጭ አገር ካሉ ዘመዶቻቸው ጋር ለመቀላቀል እና በአስመራ ያሉ ዘመዶቻቸውን የመርዳት ካላቸው ፍላጎት የተነሳ ነው ተብሏል፡፡አብዛኛዎቹም እነዚህን ፍላጎቶቻቸውን ለማሳካት በተገኘው አማራጭ አውሮፓ ለመግባት እንደሚሞክሩም ተናግሯል፡፡
በአሁኑ ሰዓት በአጠቃላይ ከ1 መቶ 66 ሺ በላይ ኤርትራ ስደተኞች በኢትዮጵያ ይገኛሉ የተባለ ሲሆን ለእነዚህ ስደተኞች በተያዘው የፈረንጆቹ አመት 2018 ከ65 ነጥብ 5 ሚሊዮን የአሜሪካ ዶላር በላይ ያስፈልጋል ተብሏል፡፡ከተለያዩ አገራት መጥተው በኢትዮጵያ ያሉት ስደተኞች ብዛት ከ909 ሺ በላይ የደረሰ ሲሆን ኤርትራዊያን በብዛት ሶስተኛ ሲሆኑ ደቡብ ሱዳናዊያን እና ሶማሊያዊያን በአንደኛ እና በሁለተኛ ደረጃ ላይ ይገኛሉ፡፡
ንጋቱ ሙሉ
Audio clip: Adobe Flash Player (version 9 or above) is required to play this audio clip. Download the latest version here. You also need to have JavaScript enabled in your browser.
አስተያየት ይፃፉ (0 አስተያየት)Audio clip: Adobe Flash Player (version 9 or above) is required to play this audio clip. Download the latest version here. You also need to have JavaScript enabled in your browser.
አስተያየት ይፃፉ (0 አስተያየት)የቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ በኢህአዴግና በአባል ድርጅቶቹ ተገቢውን እገዛ በስራቸው ወቅት እንዳላገኙ ከአቶ ጌታቸው ረዳ በተጨማሪ የኢህአዴግ ጽ/ቤት ኃላፊው አቶ ሽፈራው ሽጉጤ ቀደም ሲል በሰጡት ጋዜጣዊ መግለጫቸው ላይ በይፋ መናገራቸው ይታወሳል፡፡ኢህአዴግ ለቀድሞው ጠቅላይ ሚኒስትር ሀይለማርያም ደሳለኝ በአንድነትና በተደራጀ መንገድ ለስኬታቸው ከመንቀሳቀስ ይልቅ ነጥብ በማስቆጠር ላይ ያተኮረ ነበር ያሉት አቶ ጌታቸው ይህም የኢህአዴግን አላማዎች ተግባራዊ ለማድረግና አንድ ወገን ለመስራት ይጠበቅብናል የሚለውን መርህ የሳተና የጎዳ ነበር ብለዋል፡፡
ለአዲሱ ጠቅላይ ሚኒስትር አብይ አህመድ ከኢህአዴግና ከአባል ድርጅቶቹ ሁሉም አመራር በሙሉ አቅሙ ድጋፍ እንዲሰጥ ስምምነት መደረጉን እና ይህንን ማድረግ አማራጭም ሆነ በችሎታ የሚሰጥ ነገር አለመሆኑን የፓርቲው አባላት መስማማታቸውን አቶ ጌታቸው ለመንግስታዊው የወሬ ምንጭ ተናግረዋል፡፡
የኔነህ ሲሳይ
የግል መድኃኒት መሸጫዎችም ከኤጀንሲው መድኃኒት ይገዛሉ ያሉት ወ/ሮ አድና ነገር ግን ከሚገባቸው ኮታ በላይ አከማችተው የመድኃኒት እጥረት እንዲፈጠር እንዳያደርጉ ኤጀንሲው ቁጥጥር ያደርጋል ብለዋል፡፡
መድኃኒቶች ጠፍተው ተጠቃሚው እንዳይቸገርም በቂ መድኃኒቶች ስለተከፋፈሉ መድሃኒቶችን በተቻለ መጠን ከከተማ መድኃኒት መሸጫዎች ብትገዙ ሲል የመድኃኒት ፈንድና አቅርቦት ኤጀንሲ ተናግሯል፡፡
በመደበኛነትና በተከታታይ የሚወሰዱ መድኃኒቶች በገበያው ላይ የለም ከተባላችሁ ዋጋም ከተጨመረባችሁ ለኤጀንሲው ቦታውንና የመድኃኒቱን ዓይነት አሳውቁ ተብላችኋል፡፡
ምህረት ስዩም